የኳታር አምባሳደር በኢትዮጵያ ለሳኡዲ አረቢያ አምባሳደር የስንብት ግብዣ.18 مارس 2022የኳታር አምባሳደር በኢትዮጵያና በአፍሪካ ህብረት ተወካይ የሆኑት የተከበሩ ሀማድ አልዶሳሪ - የሳኡዲ አረቢያ የንጉሳዊ መንግስት በኢትዮጵያ አምባሳደር የሆኑት ሳሚ ጀሚል አብዱላህ የስራ ጊዜያቸዉን በማጠናቀቃቸው የስንብት የእራት ግብዣ አደረጉላቸው።. ጂሲሲ እና አረብ ሀገር አምባሳደሮችም ተገኝተዋል።