የኳታር አምባሳደር በኢትዮጵያና በአፍሪካ ህብረት ተወካይ የሆኑት የተከበሩ ሀማድ አልዶሳሪ የአይኦኤም በኢትዮጵያ ከፍተኛ ፕሮግራም አስተባባሪ የሆኑትን አቶ ሸሪፍ ፋይሰል19 أبريل 2022የኳታር አምባሳደር በኢትዮጵያና በአፍሪካ ህብረት ተወካይ የሆኑት የተከበሩ ሀማድ አልዶሳሪ የአይኦኤም በኢትዮጵያ ከፍተኛ ፕሮግራም አስተባባሪ የሆኑትን አቶ ሸሪፍ ፋይሰል ተቀብለው የጋራ ጉዳዮችን እና ማሳደግና ማጎልበት በሚቻልባቸው ጉዳዮች ላይ ውይይት አድርገዋል።