የተከበሩ ወ/ሮ ብርቱካን አያኖ - የኢትዮጵያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ሚኒስትር ዴኤታ ከተከበሩ ሀማድ መሀመድ አልዶሳሪ11 أكتوبر 2022የተከበሩ ወ/ሮ ብርቱካን አያኖ - የኢትዮጵያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ሚኒስትር ዴኤታ ከተከበሩ ሀማድ መሀመድ አልዶሳሪ በኢትዮጵያ የኳታር አምባሳደርና በአፍሪካ ህብረት የሀገሪቷ ተወካይ ጋር ተገናኝተው የጋራ በሆኑ ጉዳዮችና ማጠናከር የሚቻልባችዉ መንገዶች ዙሪያ ውይይት አድርገዋል።