በኢትዮጵያ የኳታር አምባሳደርና በአፍሪካ ህብረት የሀገሪቷ ተወካይ የሆኑት የተከበሩ ሀማድ መሀመድ አልዶሳሪ ከተከበሩ ወይዘሮ አቢባቱ ዋኒ የ IOM ኢትዮጵያ ቢሮ ዋና ህላፊ ጋር ተገናኝተው የጋራ በሆኑ ጉዳዮችና ማጠናከር የሚቻልባችዉ መንገዶች ዙሪያ ውይይት አድርገዋል።

በኢትዮጵያ የኳታር አምባሳደርና በአፍሪካ ህብረት የሀገሪቷ ተወካይ የሆኑት  የተከበሩ ሀማድ መሀመድ አልዶሳሪ ከተከበሩ ወይዘሮ አቢባቱ ዋኒ  የ IOM ኢትዮጵያ ቢሮ ዋና ህላፊ ጋር ተገናኝተው የጋራ በሆኑ ጉዳዮችና ማጠናከር የሚቻልባችዉ መንገዶች ዙሪያ ውይይት አድርገዋል።