የኳታር አምባሳደር በኢትዮጵያና በአፍሪካ ህብረት ተወካይ የሆኑት የተከበሩ ሀማድ መሃመድ አልዶሳሪ ከኢፌዲሪ የጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት ዲጂታል አማካሪ ወ/ሮ ሚርያም አሊ ሰይድ ጋር ተገናኝተው የጋራ ጉዳዮች እና የማሳደግያ መንገዶች ላይ ውይይት አድርገዋል።02 يناير 2023የኳታር አምባሳደር በኢትዮጵያና በአፍሪካ ህብረት ተወካይ የሆኑት የተከበሩ ሀማድ መሃመድ አልዶሳሪ ከኢፌዲሪ የጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት ዲጂታል አማካሪ ወ/ሮ ሚርያም አሊ ሰይድ ጋር ተገናኝተው የጋራ ጉዳዮች እና የማሳደግያ መንገዶች ላይ ውይይት አድርገዋል።